ሐሙስ 29 ኦገስት 2013



የሚስኪኖች አመጽ
ሀገር ምድሩ ሁሉ ተሸጦ በገንዘብ
የኛን ስፍራ ማጣት ህዝብ እንዴት ይገንዘብ፡፡
አላይ ላለ አይን ለማይሰማ ጆሮ
አመጽ አንስተናል ከዛሬ ጀምሮ
ካጣን ትንሽ ስፍራ ለመላወሻ እንኳን
ለሚሻግት እህል ማስጫ ከተቸገርን
ምንዱባን ተነሱ አብዮት አቃጥሉ
የደሀ ንብረት ነው የሐብታም ግዛት ሁሉ፡፡
ሰኔ 26/2005

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ